አሁን እናንተ ናችሁ እኛም እያደመጥናችሁ ነው!
በሚቀጥለው የህዝብ አስተያየት መስጫ መድረክ ሀሳብዎን ያካፍሉ
ስለ ሜትሮ የወደፊት እጣ አስፈላጊውን ውሳኔ ለመስጠት እንዲረዱን አሁን እድሉን ለናንተ ሰጥተናል።
ሜትሮ የአውቶብሶች አገልግሎትና ብቃት ለማሻሻል አስተማማኝነታቸውንና ተፈላጊነታቸው በጨመረባቸው ቦታዎችም ለማሟላት የሚያስችለውን የአገልግሎት ለውጥ ለማድረግ አስቧል።
የሜትሮ አውቶብስ ኃላፊዎችን፣ በዲሲ በቨርንጂኒያና ሜርላንድ፣ ሊደረጉ ስለ ታሰቡ የአገልግሎት ለውጦች ለመጠየቅ የሚችሉባቸው የህዝብ የአስተያየት መስሚያ መድረኮቹ 6:00 p.m ጀምሮ ለህዝብ ክፍት ይሆናሉ። ከ6:30 ጀምሮም ሜትሮ  ስለታሰበው ለውጥ የሚሰጡ ምስክርነቶችንና አስተያየቶችን በይፋ መስማት የሚጀምርበት የህዝብ አስተያየት መስጫ መድረክ ይጀምራል።
ሊደረጉ የታሰቡ ለውጦች ምን ምን እንደሆኑ www.wmata.com/hearings. በሚለው ድህረ ገጽ መመልከት ይቻላል። የለውጥ ሰነዱ በአገልግሎቱ ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ለውጥ እንዲደረግ ሀሳብ አላቀረበም።
እባክዎን ከሚከተሉት በአንዱ አብረውን ይሁኑ;
MONDAY, NOVEMBER 26, 2012
New Carrollton Library
7414 Riverdale Road
New Carrollton, Maryland
Open House at 6:00 p.m.
Public Hearing at 6:30 p.m.
MONDAY, NOVEMBER 26, 2012
Metro Transit Police District 1 Substation
Marlon F. Morales Building
5315 First Place, NE
Washington, DC
Open House at 6:00 p.m.
Public Hearing at 6:30 p.m.
TUESDAY, NOVEMBER 27, 2012
Mary Ellen Henderson
Middle School Cafeteria
7130 Leesburg Pike
Falls Church, VA
Open House at 6:30 p.m.
Pubilc Hearing at 7:00 p.m.
በሁሉም መድረኮች ዊልቼር መጠቀም ይቻላል። ልዩ እርዳታ  የሚፈልጉ በ202- 962 -2511 ፣ አስተርጓሚ የሚሹ በ202 638 3780 መደወል ይችላሉ።

Leave a Reply

Photo Gallery

Designed by Nebxstudios