ፓርላማው ዓርብ አስቸኳይ ሰብሰባ ያካሂዳል-
ኃ/ማርያም ደሳለኝ ቃለ መሃላ ይፈጽማሉ                         

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማው)   የፊታችን አርብ አስቸኳይ ሰብሰባ ተጠርቷል ።
በስብሰባው ላይም አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርነት  ቃለ መሃላ  ይፈፅማሉ ተብሎ  ይጠበቃል ። ስብሰባው በቀጥታ በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን እንደሚተላለፍም ተነግሯል።
የኢህአዴግ  ምክር ቤት በሰሞኑ መደበኛ  ስብሰባው አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን የግንባሩ  ሊቀመንበር አደርጎ  መምረጡ ይታወሳል ።

Leave a Reply

Photo Gallery

Designed by Nebxstudios