Today’s Headline
የሕዝብ አስተያየት ማሰባሰቢያ ጥሪ
የዋሽንግተን ዲሲ ትራንዚት ባለሥልጣን (Metro)፣ ባቡሮችን (ሜትሮዎችን) ፣ የሜትሮ አውቶብሶችን፣ የአገልግሎት ሰዓትና የመስመሮችን አጠቃቀምና ክፍያን፣ እንዲሁም ስለካፒታል ፈንድ በታሰቡ ለውጦች ላይ የህዝብ አስተያየት መስማት ይፈልጋል!
Public Hearing No. 547/Docket B10-1
ቀን – ጃንዋሪ 27/2010
ቦታ -ዋሽግንተን ዲሲ በሚገኘው
የሜትሮ ዋናው መ/ቤት
አድራሻ – 600 Fifth Street, NW
Washington, DC 20001
ከሰዓት በኋላ በ5:00 pm በሩ ይከፈታል
በ5:30 pm አስተያየት መሰማት ይጀምራል
ለበለጠ መረጃ www.MetroOpensDoors.com የሚለውን ዌብሳይት ይመልክቱ
ወይም 202-637-7000 ይደውሉ
በቦታው ዊልቼር መጠቀም ይቻላል። ልዩ እርዳታ ወይም አስተርጓሚ የሚፈልጉ ለዴኒስ ፔና
በ202- 962 -2511 ፣ መስማት የተሳናቸው በ202- 638- 3780 ፈጥነው መደወል ይችላሉ።