Fairfax cops bust major crime ring in Skyline
በቨርጂኒያ ስካይ ላይን ሰዎች ታሰሩ
በቨርጂኒያ ኢትዮጵያውያን በሚያዘውትሩበት የስካይ ላይን ገበያ ማእከል አካባቢ ፖሊስ ድንገተኛ አሰሳ በማድረግ 30 የሚደርሱ ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ተዘግቧል። ከታሰሩት ውስጥ ኢትዮጵያውያን እንዳሉበትና እንደሌሉበት ለማወቅ ባይቻልም በአካባቢው የአደንዛዥ እጽ ዝውውርና የሺሻ ንግድ መስፋፋቱ ይታወቃል። በተለይም ድንገተኛ አሰሳው የተጀመረው አላዲን በተባለው ሺሻ ቤት ትላንት ከሌሊቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን ዛሬ በርካታ ጋዜጠኞች በአካባቢው በብዛት መታያታቸው ተነግሯል። (ቀሪውን ዜና ለማንበብ)
- ፔንሰልቪኒያ የተባለው ግንቦት 7 ቤተመንግሥት ተገኘ?
- What is the truth behind Ethiopia’s “coup” plot?
- የኢህአዴግ መንግሥት አምነስቲ ላይ መግለጫ አወጣ
-
ጫፍ–
- የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ ባሌበት ወ/ሮ ሮማን ከባለቤታቸው ድንገተኛ ሞት ሀዘን ሳያገግሙ ሰሞኑን ኢትዮጵያ ያሉ ታላቅ ወንድማቸው ደግሞ አርፈውባቸዋል።
- ባለፈው ጊዜ በጅምላ ታስረው ከነበሩት 25 የቢዝነስ ሰዎች መካከል እነ አቶ ተመስገን መሀሪ መፈታታቸው ተሰምቷል።
- ከሥልጣን የሚወርዱ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን መብትና ጥቅም የሚያስጠብቅ አዲስ ሕግ ተሻሽሎ እንዲወጣ ኢህአዴግ ወስኖ ህጉ እየተረቀቀ ነው እየተባለ ነው።
- የሜጋዋ እመቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍን የሜጋ ትልቁ የሥራ ኃላፊና በተለይ የኪነጥበባቱ ዘርፍ ባለሥልጣን ሆነው ለረጅም ጊዜ የቆዩትን አቶ እቁባይ በርኼን መኪና ሳይቀር ቀምተው ከሥራ ማባረራቸው ተሰምቷል።
- Potential For Violence Shadows Ethiopia’s 2010 Election-VOA
- Ethiopian refugees discover benefits of coffee
- Mekele University to increase enrollment capacity to 30,000 in five years