የዋሽንግተኑ አምባሳደር እናት የወ/ሮ ስንዱ ገብሩ ቀብር ዛሬ ተፈጸመ

ባለፈው ሰኞ ሚያዝያ 12 ቀን 2001 ዓ.ም በ93 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትና በ1908 ዓ.ም. የተወለዱት የመጀመሪያዋ የሴት ፓርላማ አባልና የመጀመሪያዋ የሴት ዲፕሎማት ፣ ፣ አርበኛና ደራሲ፣የአምባሳደር ስንዱ ገብሩ የቀብራቸው ሥነሥርዓት ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።በዚህ የቀብር ሥነሥር ዓት ላይ ለመገኘት ከልጆቻቸው አንዱ የሆኑት በዋሽንግተን የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ሳሙ ኤል አሰፋ ትናንት አዲስ አበባ መግባታቸው ተነግሯል። የወ/ሮ ስንዱ ባለቤት አቶ አሰፋ ለማ በንጉሠ ነገሥቱ ዘመን የማእድን ሚኒስትር እንደነበሩ ይታወቃል።


Leave a Reply

Photo Gallery

Designed by Nebxstudios