የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ብርቱካን አይፈቱም አለ


የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ብርቱካን አይፈቱም አለ

በወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ፍርድ እንዲፈጸም ከማድረግ ውጭ አማራጭ የለም ሲል መንግስት በዚህ ጉዳይ ፅኑ አቋም እንዳለው በመግለጽ ወ/ት ብርቱካንን ከእስር እንዳማይፈታ አስታወቋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ይህን ያስታወቀው የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ ከስር እንዲፈቱ ትንናት በሰላማዊ ሰልፍ ለቀረበው ጥያቄ በሰጠው የጽሁፍ ምላሽ መሆኑም ተመልክቷል።

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጽህፈት ቤት፣ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰሩት የህግ የበላይነት ለማስከበር በመሆኑ ጥያቄው ተቀባይነት እንደሌለው ገልጿል፡፡

የአቶ መለስ ጽህፈት ቤት በጽሁፉ በሰጠው ምላሽ እንዳመለከተው የወይዘሪት ብርቱካን ይቅርታ መነሳትና መታሰር በሚመለከት ህጋዊና ሰላማዊ በሆነ መልኩ ጥያቄ መቅረቡን መንግስት ይቀበለዋል ካለ በኋላ አያይዞም በኢትዮጵያ ያለው የፓለቲካ ምህዳር ህጋዊ የትግል መድረኮችን እንደሚያበረታታ ገልጿል፡፡ ይነጋል! የሚል ቋሚ መፈክር የያዙ ሰልፈኞች ብርትኳን እንድትፈታ በመጠየቅ በትላንትናው ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ የተቃውሞ ሰልፍ ማድረጋቸው ይታወቃል።

Meles turned down the demand of the Opposition

The Office of the Prime Minister Meles Zenawi turned down the demand of Birtukan Mideksa’s release, saying that Bitrukan was imprisoned with an intention of ensuring the supremacy of law.
Unity for Democracy and Justice Party (UDJP) held demonstration in Addis Ababa Ethiopia, on Thursday, demanding the release of Birtukan Mideksa

The representative of the demonstrators handed out a letter demanding for the release of Birtukan.

In its written response to the demonstrators, the Office of the Prime Minister Meles Zenawi stated that the government would accept the demonstration as it was held in a peaceful manner. Besides, the Ethiopian political spectrum encourages such legal struggle, it added.

What Barack Obama Can Learn From Pirates

The tenure of the Islamic courts was short lived. Ethiopian forces, backed and encouraged by US policy and military, invaded Somalia and toppled the Islamists in Mogadishu. The US backed Ethiopian forces quickly removed the Islamists. It soon became apparent (in an all too familiar way) that there was a plan for war but no plan for peace. Somalia quickly returned to chaos and became once again what in military parlance is called an ungoverned space, fertile for modern day piracy. (Read more)

Leave a Reply

Photo Gallery

Designed by Nebxstudios