የንጉሠ ነገሥቱን ዙፋን ፣ጃንሆይ ትተውት እንደሄዱት ተነጥፎ የሚገኘው አልጋና መኝታ ቤታቸው ይህን ይመስላል። የወግ አልባሳትና ጫማዎቻቸው፣ ከነመላው የቤተመንግሥቱ ቅርሶችና ታሪኮች ጋር ዛሬም ድረስ ተጠብቀው ይገኛሉ ። ይህን ቅርስ በአደራ ጠብቀውና ተከላክለው ያቆዩት ብ/ር ጄነራል ፍሬሰንበት አምዴ ነበሩ። በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ላለፉት 30 ዓመታት ቤተመንግሥትን በዋናነት ሲያስተዳድሩ ከነበሩት ጄነራል ፍሬሰንበት ህይወት ጋር አብሮ የሚጻፍ […]
Feb 13 2009 | Posted in
Amharic,
Profile |
Read More »
ብርጋዲየር ጄነራል ፍሬሰንበት አምዴ የአሁኑን ጨምሮ በቀደሙት ሁለት መንግሥታ የብሔራዊ ቤተመንግሥቱ ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ሠርተዋል። ሶስቱም መንግሥታት ከቤተመንግሥት ያላስወጧቸው ሰው ነበሩ።ንጉሡም ኮ/ል መንግሥቱም አቶ መለስ ዜናዊም ብርጌዲየር ጄነራል ፍሬሰንበትን ከቤተመንግሥት እንዲለዩ አልፈቀዱም። ፍሬሰንበትን ከቤተመንግሥቱ የለያቸው ሞት ብቻ ነው። አሁን በቅርቡ ጥቅምት 16/2001 አርፈዋል። ከ30 ዓመታት በላይ ቤተመንግሥት የኖረ እንዲህ ያለ ባለሟል መችም የሚያወራውም ሆነ የሚወራለት […]
Feb 12 2009 | Posted in
Amharic,
Profile |
Read More »
ለአምስት ዓመታት ያህል የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነበሩ።ከዚይም የግል ፕሬሶች በብዛት መውጣት በጀመሩበት ዘመን የፈለግ- ጎዳናው- እውነተኛ ፍቅር- ሳላይሽ- መቅደላ- ታደለች- የፍቅር ቀን የመሳሰሉት በርካታ ጋዜጦችና መጽሔቶች አሳታሚ ሆነው ለራሳቸው ብእር ብቻ ሳይሆን ለበርካታ ጋዜጠኞችና ጸሐፊዎች የሙያ መድረክ ፈጥረዋል። ኮ/ል ጌታቸው እንደ አጋታ ክርስቲ ዳንኤላ ስቲል ሸልደን ሲግል የመሳስሉ ደራሲዎችን መጽሐፍት ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ […]
Feb 4 2009 | Posted in
Profile |
Read More »
በዋሽንግተን ዲሲ የመጀመሪያው ቤክተክርስቲያን ካህንና መስራች በመሆን ለ27 ዓመታት ያህል ያገልገሉት መንፈሳዊው አዛውንት መላካ ገነት ውቡ እግዚአብሔርን ባከበሩበት ቤት ክብርን ከምእመናን አግኝተዋል። ሥርዓተ ክብሩ የተካሄደው ጁላይ 16/2006 ቀን በደብረ ገነት መድኃኒዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ነው። ሥነ ሥርዓቱ “የተከበሩ አባታችን ላለፈው እናመስግንዎታለን ቀሪውን ደግሞ ለቀሪው ህይወትዎ ሳይጨነቁ የሚኖሩበትን እንክብካቤ እናንደርግልዎታለን” የሚል ይዘት ነበረው። ካህኑም በኢትዮጵያ […]
Feb 3 2009 | Posted in
Profile |
Read More »